ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 18:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ዝናም ዋዕይን የሚያቀዘቅዘው አይደለምን? እንዲሁ በጎ ቃል ከመስጠት ይሻላል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ልጄ ሆይ ነቀፌታ የሚያስከትለውን ደግ ነገር አድርግ፤ በስጦታዎችህ ላይ አሳዛኝ ቃላት አታደባልቅ። ምዕራፉን ተመልከት |