ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 17:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 እርሱ የሰማይን ምጥቀት ኀይል ያውቃል፥ ሰው ሁሉ ግን አመድና ትቢያ ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 አምላክ የሰማይ ሠራዊትን ይቆጣጠራል፥ እኛ ግን ትቢያና አመድ ብቻ ነን። ምዕራፉን ተመልከት |