ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 17:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 የእግዚአብሔር ቸርነቱ ታላቅ ነውና፤ የሚገዙለትን ሰዎች ይቅር ይላቸዋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 የእግዚአብሔር ምሕረት ምንኛ ታላቅ ነው፤ ወደሱ ለሚመለሱ ሰዎች ይቅርታው ምንኛ የበዛ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |