ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 17:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ወደ እግዚአብሔር ተመለስ፥ ኀጢአትንም ተዋት በፊቱም ጸልይ፥ ለበደልህም ንስሓ ግባ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ወደ እግዚአብሔር ተመለስ፥ ኃጢአቶችህንም አውግዝ፥ በፊቱ ለምን፥ እሱንም አታስቀይመው። ምዕራፉን ተመልከት |