ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 17:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ነገር ግን ንስሓ የሚገቡበትን መንገድ ሰጣቸው፤ ተስፋ የቈረጡ ሰዎችንም ደስ ያሰኛቸዋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ነገር ግን ንስሐ ለሚገቡ እንዲመለሱ ይፈቀድላቸዋል፤ ተስፋ የቆረጡትንም ያበረታቸዋል። ምዕራፉን ተመልከት |