ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 17:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ኋላ ተመልሶ ዋጋቸውን ይሰጣቸዋል፤ የኀጢአታቸውንም ፍዳ ወደ ራሳቸው ይመልሳል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 አንድ ቀን ተነሥቶ ይሸልማቸዋል፤ ዋጋቸውን ለየራሳቸው ይከፍላቸዋል። ምዕራፉን ተመልከት |