ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 17:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 የጌትነቱንም ቃል ጆሮቻቸው ሰሙ፥ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 “ከክፉ ሁሉ ተጠንቀቁ” አላቸው፥ እያንዳንዳቸው ባልንጀሮቻቸውን በተመለከተም ትዕዛዝ ሰጥቷቸዋል። ምዕራፉን ተመልከት |