ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 16:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 አእምሮ የሌለው ሰው እንዲህ ያስባል፤ ሰነፍና በደለኛ ሰውም ስንፍናን ያስባል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ደካማ አስተሳሰቦች ያለው ሰው፥ የማይረባ፥ ከትክክለኛው መንገድ የወጣ፥ በመሳሳቱ የማይቆጭ ሰው አመለካከት ይህን ይመስላል። ምዕራፉን ተመልከት |