ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 16:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ክሣደ ልቡናውን ያጸና አንድ ሰው ቢኖር እርሱ ቢድን ድንቅ ነው፥ ይቅርታም መቅሠፍትም ከእርሱ ዘንድ ነውና ይቅር ማለት ይችላል፤ መቅሠፍትንም ማምጣት ይችላል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የቀረው ግትር ሰው አንድ ሆኖ፥ እርሱም ሳይቀር አምልጦ ቢሆን ኖሮ፥ የሚያስደንቅ ይሆን ነበር። ምሕረትና ቁጣ የእግዚአብሔር ናቸው፤ ይቅርታ ሊያደርግ ወይም ሊጠፋ ሥልጣን ያለው እርሱ ብቻ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |