Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 14:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ቅጠሉ ጭፍቅ ያለ የእ​ን​ጨት ቅጠል የመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቅጠል እን​ዲ​ረ​ግፍ የኋ​ላ​ውም እን​ዲ​ለ​መ​ልም፤ ደማ​ዊና ሥጋዊ ፍጥ​ረት ሁሉ እን​ዲሁ ነው፤ ይህ ይወ​ለ​ዳል ያም ይሞ​ታል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ቅርንጫፉ በበዛ ዛፍ ላይ እንደሚበቅል ቅጠል፥ አንዳንዶቹ ይወድቃሉ፤ ሌሎቹ ደግሞ ያድጋሉ፤ የሥጋና የደም ትውልዶች እንደዚሁ ናቸው፤ አንዱ ሲሞት ሌላው ይወለዳል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 14:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች