ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 14:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ልጄ ሆይ፥ የሚቻልህን ያህል ሰውነትህን አዘጋጃት፥ እንደሚገባህም ለእግዚአብሔር መባእ አግባ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ልጄ ሆይ በሚቻልህ መጠን ራስህን በመልካም አስተዳድር፤ ለእግዚአብሐርም የተገባውን መባ አቅርብ። ምዕራፉን ተመልከት |