Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 13:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 የከ​በደ ሸክ​ምን አን​ሥ​ተህ በራ​ስህ አት​ሸ​ከም፥ ገን​ዘ​ብ​ህ​ንም ከሚ​በ​ረ​ታ​ብ​ህና ከባ​ለ​ጸጋ ገን​ዘብ ጋራ አት​ጨ​ምር፥ የሸ​ክላ ድስት ከብ​ረት ድስት ጋር በየት አንድ ይሆ​ናል? እር​ስዋ መትታ እር​ስዋ ትጮ​ኻ​ለ​ችና፥ እር​ስ​ዋም ትሰ​ብ​ራ​ለ​ችና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ከአቅምህ በላይ የሆነን ሸክም ለማንሳት አትሞክር፤ ከአንተ የበለጠ ኃያልና ሃብታም ከሆነው ጋር አትጎዳኝ፤ ስለምን የሸክላውን ማሰሮ ከብረት ድስት ጎን ታኖራልህ? ሁለቱ ሲጋጩ ይሰበራልና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 13:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች