ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 12:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ጠላትህ ከአንተ ጋር አንድ ጊዜ ይቆማል፥ ነገር ግን እስክትመለስ ድረስ አታየውም፥ ከአንተም ጋር አይታገሥም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ለአጭር ጊዜ ከአንተ ጋር ይቆያል፤ መንገድ ከከፍትክለት ግን ጥቅሙን ያሳድጋል። ምዕራፉን ተመልከት |