Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 12:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 በተ​ቸ​ገ​ር​ህም ጊዜ እያ​መ​ሰ​ገነ ያገ​ለ​ግ​ል​ሃል፤ ሰው​ነ​ት​ህን አጽ​ናት፤ ከእ​ር​ሱም ተጠ​በቅ፤ እን​ደ​ዛገ መስ​ታ​ወት ትሆ​ን​በ​ታ​ለህ፤ ፈጽ​ሞም አይ​ች​ል​ህም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ትሑት ቢመስልና አንገቱን ቢደፋም፥ ቁጥብነትህን ግፋበት፤ ጥንቃቄም አድርግበት፥ በሱ ዘንድ መስተዋት እንደሚወለውል ሁን፤ ዝገቱም እስከ መጨረሻም እንደማይዘልቅ እወቅ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 12:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች