ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 11:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ፈጽመው የተዋረዱ መኳንንት ብዙ ናቸው፤ በሌሎችም እጅ የወደቁ መኳንንት ብዙ ናቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ብዙ ባለ ሥልጣኖች በፍጹም ተዋርደዋል፤ ዝነኞች የነበሩ ሰዎች በሌሎች እግር ሥር ወድቀዋል። ምዕራፉን ተመልከት |