ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 11:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 በምድር የወደቁ መኳንንት ብዙ ናቸው፤ ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 በርካታ ነገሥታት ተዋርደው በምድር ላይ ተቀመጠዋል፤ ያልተጠበቀው ሰውም ዘውድን ተቀዳጅቷል። ምዕራፉን ተመልከት |