ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 11:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ፍጻሜውን ሳታይ ሰውን ብፁዕ አትበለው፥ የሰው አኗኗሩ በልጆቹ ይገለጣል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ሰውን ከመሞቱ በፊት የታደለ ነው አትበለው፤ እርሱን የምታውቀው ሲሞት ነውና። ምዕራፉን ተመልከት |