ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 11:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የሚቸኩልና የሚሠራ፥ የሚደክምም አለ፤ ነገር ግን እጅግ ይቸገራል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 አንዳንዶች በፍጥነት ጠንክረው ይሠራሉ፤ እራሳቸውን የሚያገኙት ግን ጭራ ሆነው ነው። ምዕራፉን ተመልከት |