ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 1:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ጥበብን መጥገብ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፥ በፍሬዋም ታጠግባቸዋለች። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 የጥበብ ምልአት ጌታን መፍራት ነው፤ በፍሬዎችዋ ሰዎችን ታረካቸዋለች፤ ምዕራፉን ተመልከት |