ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ተግሣጽ 3:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ወዳጅህንና የአባትህን ወዳጅ አትተው፥ አስቀድመህም ሳትነግረው በመከራህ ቀን ወደ ወንድምህ ቤት አትግባ። የቀረበ ወዳጅ ከራቀ ወንድም ይሻላል። ምዕራፉን ተመልከት |