መዝሙር 96:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እሳት በፊቱ ይሄዳል፥ ነበልባሉም ጠላቶቹን ይከብባቸዋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ክብሩን ለአሕዛብ ተናገሩ፣ ድንቅ ሥራዎቹን ለሕዝቦች ሁሉ ንገሩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ክብሩን ለአሕዛብ ተኣምራቱንም ለሕዝቦች ሁሉ ንገሩ፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 በሕዝቦች መካከል ክብሩን አስታውቁ፤ ለሕዝቦችም ሁሉ ታላቅ ሥራውን አውሩ! ምዕራፉን ተመልከት |