መዝሙር 88:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በስምህ ቀኑን ሁሉ ደስ ይላቸዋል፥ በጽድቅህም ከፍ ከፍ ይላሉ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ቍጣህ በላዬ ላይ ተከነበለ፤ መዓትህም አጠፋኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 እኔ ከታናሽነቴ ችግረኛ ለሞትም የቀረብሁ ነኝ፥ በአስደንጋጭ ነገሮችህ ተሰቃየሁ፤ ምንም አቅም የለኝም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ብርቱ ቊጣህ አደቀቀኝ፤ አስፈሪው ቅጣትህ ያጠፋኛል። ምዕራፉን ተመልከት |