መዝሙር 88:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ባሕርንና መስዕን አንተ ፈጠርህ፤ ታቦርና አርሞንኤም በስምህ ደስ ይላቸዋል። ስምህንም ያመሰግናሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ድንቅ ሥራህ በጨለማ ስፍራ፣ ጽድቅህስ በመረሳት ምድር ትታወቃለችን? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በመቃብርስ ውስጥ ጽኑ ፍቅርህን፥ እውነትህንስ በጥፋት ስፍራ ይነገራሉን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ተአምራትህ በጨለማ ስፍራ ይታወቃሉን? ታዳጊነትህስ በተረሱ ሰዎች አገር ይታያልን? ምዕራፉን ተመልከት |