መዝሙር 85:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የባሪያህን ነፍስ ደስ አሰኛት፥ ነፍሴን ወደ አንተ አነሣለሁና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 መድኀኒታችን የሆንህ አምላክ ሆይ፤ መልሰን፤ በእኛ ላይ የተቃጣውን ቍጣህን መልሰው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 መዓትህንም ሁሉ አስወገድህ፥ ከቁጣህ መቅሠፍት ተመለስህ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 አዳኛችን እግዚአብሔር ሆይ! ከተሰደድንበት መልሰን፤ በእኛም ላይ ያለህን ቅርታ አርቅልን። ምዕራፉን ተመልከት |