መዝሙር 77:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ባሕርን ከፍሎ አሳለፋቸው፤ ውኆችን እንደ ረዋት ውኃ አቆመ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 አምላክ ሆይ፤ መንገድህ ቅዱስ ነው፤ እንደ አምላካችን ያለ ታላቅ አምላክ ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 በምግባርህም ሁሉ እናገራለሁ፥ ሥራህንም አሰላስላለሁ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 አምላክ ሆይ፥ አንተ የምታደርገው ሁሉ ቅዱስ ነው፤ እንደ አንተ ያለ ታላቅ አምላክ ማነው? ምዕራፉን ተመልከት |