መዝሙር 76:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ለዘለዓለምስ ምሕረቱን ለልጅ ልጅ ይቈርጣልን? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 አንተ ፍርድን ከሰማይ አሰማህ፤ ምድርም ፈርታ ጸጥ አለች፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 አንተ ግን፥ አንተ ግሩም ነህ፥ ቁጣህን ማን ይቃወማል? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ፍርድህን ከሰማይ እንዲታወቅ ስታደርግ ምድሪቱ ፈርታ ጸጥ አለች፤ ምዕራፉን ተመልከት |