መዝሙር 74:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 እግዚአብሔር ፈራጅ ነውና ይህን ያዋርዳል ይህንም ያከብራል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 መቅደስህን አቃጥለው አወደሙት፤ የስምህንም ማደሪያ አረከሱ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 መቅደስህን በእሳት አቃጠሉ፥ የስምህንም ማደሪያ በምድር ውስጥ አረከሱ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 መቅደስህን አፍርሰው በእሳት አቃጠሉት፤ ስምህ የሚጠራበትን ቦታ በመሬት ላይ ጥለው አረከሱት። ምዕራፉን ተመልከት |