መዝሙር 71:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በፊቱም ኢትዮጵያ ይሰግዳሉ፥ ጠላቶቹም አፈርን ይልሳሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በእርጅናዬ ዘመን አትጣለኝ፤ ጕልበቴም ባለቀበት ጊዜ አትተወኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በእርጅናዬ ዘመን አትጣለኝ፥ ጉልበቴም ባለቀ ጊዜ አትተወኝ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 አሁንም በእርጅናዬ ዘመን አትጣለኝ፤ ደካማ በምሆንበትም ጊዜ አትተወኝ። ምዕራፉን ተመልከት |