መዝሙር 22:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ነፍሴን መለሳት፥ ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 አንተ ግን ቅዱሱ ነጋሢ፤ የእስራኤልም ምስጋና ነህ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 አምላኬ፥ በቀን ወደ አንተ እጠራለሁ፥ አልመለስህልኝም፥ በሌሊትም እንኳ ዕረፍት የለኝም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ሆኖም አንተ በእስራኤል የተመሰገንክ፥ በዙፋንህ ላይ ተቀምጠህ የምትገዛ ቅዱስ አምላክ ነህ። ምዕራፉን ተመልከት |