መዝሙር 21:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 በእስራኤል የተመሰገንህ አንተ ግን በቅዱሳንህ ትኖራለህ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 መልካም በረከት ይዘህ በመንገዱ ላይ ጠብቀኸው፤ የንጹሕ ወርቅ ዘውድም በራሱ ላይ ደፋህለት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የልቡን ፈቃድ ሰጠኽው፥ የከንፈሩንም ልመና አልከለከልኸውም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 በብዙ በረከትን ሰጥተህ ተቀበልከው፤ በራሱ ላይ የንጹሕ ወርቅ ዘውድ ደፋህለት። ምዕራፉን ተመልከት |