መዝሙር 18:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ስሕተትን ማን ያስተውላታል? ከተሰወረ ኀጢአቴ አንጻኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 በፊቱ ካለው ብርሃን የተነሣ፣ ደመናት፣ የበረዶ ድንጋይና መብረቅ ወጡ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 መሰወሪያውን ጨለማ አደረገ፥ በዙሪያውም ድንኳኑ፥ በውሃ የተሞሉ ጥቁር ደመናዎች ሸፍነውታል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 በፊቱ ካለው ነጸብራቅ በረዶና የእሳት ብልጭታ ጥቅጥቅ ያለውን ደመና ሰንጥቆ ወጣ። ምዕራፉን ተመልከት |