መዝሙር 113:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ይሁዳ መመስገኛው፥ እስራኤልም ግዛቱ ሆነ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ከአሁን እስከ ዘላለም፣ የእግዚአብሔር ስም የተመሰገነ ይሁን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ከአሁን ጀምሮ እስከ ዘለዓለም ድረስ የጌታ ስም ቡሩክ ይሁን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 አሁንም ለዘለዓለም ስሙ ይመስገን። ምዕራፉን ተመልከት |