መዝሙር 106:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 የእግዚአብሔርን ምሕረቱን ለሰው ልጆችም ድንቁን ንገሩ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ይህም ከትውልድ እስከ ትውልድ፣ ለዘላለም ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ያም እስከ ዘለዓለም ለልጅ ልጅ ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 ይህም አድራጎቱ ወደ ፊት ለሚከተለው ትውልድ ለዘለዓለም እንደ መልካም ሥራ ሆኖ ተቈጠረለት። ምዕራፉን ተመልከት |