መዝሙር 104:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ዝናባቸውን በረዶ አደረገው፥ እሳትም በምድራቸው ነደደ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 እርሱ ምድርን ሲመለከት፣ ትንቀጠቀጣለች፤ ተራሮችም እርሱ ሲዳስሳቸው ይጤሳሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ምድርን ያያል እንድትንቀጠቀጥም ያደርጋል፥ ተራሮችን ይዳስሳል፥ ይጤሳሉም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ምድርን ሲመለከት ትንቀጠቀጣለች፤ ተራራዎችን ሲነካ እነርሱም ይጤሳሉ። ምዕራፉን ተመልከት |