መዝሙር 103:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 መላእክቱን መንፈስ፥ አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርጋቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ሕይወትሽን ከጥፋት ጕድጓድ የሚያድን፣ ምሕረትንና ርኅራኄን የሚያቀዳጅሽ፣ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ሕይወትሽን ከጥፋት የሚያድናት፥ በፍቅርና በርኅራኄ የሚከልልሽ፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ወደ መቃብር ከመውረድ ይጠብቀኛል፤ በፍቅርና በምሕረትም ይባርከኛል። ምዕራፉን ተመልከት |