ምሳሌ 7:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 በጣቶችህ እሰራቸው፤ በልብህ ጽላትም ጻፋቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በጣትህ ላይ እሰረው፤ በልብህ ጽላት ላይ ጻፈው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በጣቶችህ እሰራቸው፥ በልብህ ጽላት ጻፋቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 እንደ ጣትህ ቀለበት ጠብቃቸው፤ በልብህም ሰሌዳ ቅረጻቸው። ምዕራፉን ተመልከት |