ምሳሌ 6:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 የሰው ከንፈሩ ጽኑ ወጥመድ ነው፤ በአፉ ቃል ይጠፋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 በተናገርኸው ነገር ብትጠመድ፣ ከአፍህ በወጣውም ቃል ብትያዝ፣ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 በአፍህ ቃል ከተጠመድህ፥ በአፍህ ቃል ከተያዝህ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 በገባኸውም ቃል ብትያዝ፥ ምዕራፉን ተመልከት |