ምሳሌ 4:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል፤ እግርህንም ከመጥፎ መንገድ መልስ። እግዚአብሔር የቀኝ መንገዶችን ያውቃልና፥ የግራ መንገዶች ግን ጠማሞች ናቸው። እርሱም መሄጃህን የቀና ያደርጋል፥ አካሄድህንም በሰላም ያሳምራል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ወደ ቀኝ ወደ ግራ አትበል፤ እግርህን ከክፉ ጠብቅ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል፥ እግርህንም ከክፉ መልስ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 አቅጣጫህን ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ አታድርግ፤ ወደ ክፉ ነገር ከመሄድ እግርህን መልስ። ምዕራፉን ተመልከት |