ምሳሌ 4:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 በተጓዙበትም ቦታ አትሂድ፤ ከእነርሱ ፈቀቅ በል ተመለስም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ከዚያ አትድረስ፤ አትጓዝበት፤ ሽሸው፤ መንገድህን ይዘህ ሂድ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ከእርሷ ራቅ፥ አትሂድባትም፥ ራቅ በል ተዋትም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ከእርሱ ራቅ፤ በዚያም አትራመድ፤ ከእርሱ ርቀህ በራስህ መንገድ ሂድ። ምዕራፉን ተመልከት |