ምሳሌ 2:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ጥበብ ወደ ልብህ በመጣች ጊዜ፥ ዕውቀትም ለነፍስህ መልካምና ክብር በሆነች ጊዜ፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ጥበብ ልብህ ውስጥ ትገባለችና፤ ዕውቀትም ነፍስህን ደስ ታሰኛለች፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ጥበብ ወደ ልብህ ትገባለችና፥ እውቀትም ነፍስህን ደስ ታሰኛለችና፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ጠቢብ ትሆናለህ፤ ዕውቀትም ደስታን ይሰጥሃል። ምዕራፉን ተመልከት |