ምሳሌ 10:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የሐኬተኛ እጅ ችግረኛ ያደርጋል፤ የትጉህ እጅ ግን ባለጠጋ ያደርጋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ሰነፍ እጆች ሰውን ያደኸያሉ፤ ትጉህ እጆች ግን ብልጽግናን ያመጣሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 የታካች እጅ ችግረኛ ታደርጋለች፥ የትጉ እጅ ግን ሀብታም ታደርጋለች። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ስንፍና ያደኸያል፤ ተግቶ መሥራት ግን ያበለጽጋል፤ ምዕራፉን ተመልከት |