ምሳሌ 10:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 የእግዚአብሔር በረከት በጻድቃን ራስ ላይ ሆና ባለጠጋ ታደርጋለች፥ ኀዘንንም ወደ ልብ አታመጣም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 የእግዚአብሔር በረከት ብልጽግናን ታመጣለች፤ መከራንም አያክልባትም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የጌታ በረከት ሀብታም ታደርጋለች፥ ኀዘንንም ከእርሷ ጋር አይጨምርም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 የእግዚአብሔር በረከት ሐዘንን የማይጨምር ብልጽግና ይሰጣል። ምዕራፉን ተመልከት |