ምሳሌ 1:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 “ምክሬን ሁሉ ናቃችሁ፥ ዘለፋዬንም አልተመለከታችሁም፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ምክሬን ሁሉ ስለ ናቃችሁ፣ ዘለፋዬንም ስላልተቀበላችሁ፣ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ምክሬን ሁሉ ግን ችላ ስላላችሁ፥ ዘለፋዬንም ስላልተቀበላችሁ፥ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ምክሬን ናቃችሁ፤ ተግሣጼንም አልተቀበላችሁም። ምዕራፉን ተመልከት |