Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ዘኍል 33:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 ከተ​ሪ​ትም ተጕ​ዘው በሚ​ትቃ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 ከታራ ተነሥተው በሚትቃ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 ከታራም ተጉዘው በሚትቃ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 ከታራ ተነሥተው በመጓዝ በሚትቃ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 ከታራም ተጕዘው በሚትቃ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ዘኍል 33:28
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ከቀ​ጠ​አ​ትም ተጕ​ዘው በተ​ሪት ሰፈሩ።


ከሚ​ት​ቃም ተጕ​ዘው በኤ​ሴ​ምና ሰፈሩ።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች