ዘኍል 1:47 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)47 ሌዋውያን ግን በየአባቶቻቸው ነገድ ከእስራኤል ልጆች ጋር አልተቈጠሩም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም47 የሌዊ ነገድ ቤተ ሰቦች ግን ከሌሎች ጋራ ዐብረው አልተቈጠሩም፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)47 “ሌዋውያን ግን በየአባቶቻቸው ነገድ ከእነርሱ ጋር አልተቈጠሩም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም47 ሌዋውያን ግን ከሌሎች ነገዶች ጋር አብረው አልተቈጠሩም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)47 ሌዋውያን ግን በየአባቶቻቸው ነገድ ከእነርሱ ጋር አልተቈጠሩም። ምዕራፉን ተመልከት |