ሚክያስ 3:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ጽዮንን ደም በማፍሰስ፣ ኢየሩሳሌምን በክፋት የምትገነቡ፤ ስሙ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 እናንተ ደም በማፍሰስ ጽዮንን፥ በደል በመሥራት ኢየሩሳሌምን የምትገነቡ ናችሁ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ጽዮንን በደም፥ ኢየሩሳሌምንም በኃጢአት ይሠራሉ። ምዕራፉን ተመልከት |