ማቴዎስ 8:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ከዚያም ኢየሱስ ወደ ጀልባ ገባ፤ ደቀ መዛሙርቱም ተከትለውት ገብተው ሄዱ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ወደ ጀልባ በገባ ጊዜ ደቀመዛሙርቱ ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ኢየሱስም ወደ ጀልባ ሲገባ፥ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከት |