ማቴዎስ 27:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ተፉበትም፤ መቃውንም ይዘው ራሱን መቱት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 ተፉበትም፤ የሸንበቆ በትሩን ከእጁ ወስደው ራሱን መቱት፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ተፉበት፤ መቃውንም ነጥቀው ራሱን መቱት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ምራቃቸውንም ይተፉበት ነበር፤ ዘንጉንም ከእጁ ወስደው ራስ ራሱን ይመቱት ነበር። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ተፉበትም መቃውንም ይዘው ራሱን መቱት። ምዕራፉን ተመልከት |