ማቴዎስ 21:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ኢየሱስ በማግስቱም ማለዳ ወደ ከተማዪቱ በመመለስ ላይ ሳለ ተራበ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ራበው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ኢየሱስ ጠዋት በማለዳ፥ ወደ ከተማ ተመልሶ ሲሄድ ራበው፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ። ምዕራፉን ተመልከት |