ማቴዎስ 20:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ከኢያሪኮ ወጥተው ሲሄዱ ብዙ ሕዝብ ተከተለው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ከኢያሪኮ ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ከዚህ በኋላ ከኢያሪኮ ወጥተው ሲሄዱ ብዙ ሕዝብ ኢየሱስን ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። ምዕራፉን ተመልከት |